ALL SHAREHOLDERS WITH UNPAID SUBSCRIPTIONS
ለኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክሲዮን ማህበር
ያልተከፈሉ አክሲዮኖችን ከፍለው ላላጠናቀቁ
ባለአከሲዮኖች በሙሉ የተሠጠ ማሳሰቢያ
ማህበሩ ሲመሠረት የተፈረሙ አክሲዮኖችን ሙሉ በሙሉ ያልከፈሉ ባለአክሲዮኖች ኩባንያው ከተመዘገበ አንስቶ በሚቆጠር እስከ አምስት አመት ከፍለው መጨረስ እንዳለባቸው የሚሰጣቸው የጊዜ ገደብ እ.ኤ.አ. ሰኔ 3ዐ ቀን 2ዐ21 ድረስ የሚጠናቀቅ በመሆኑ፣ ቀሪ ክፍያ ያለባችሁ ባለአክሲዮኖች በመሉ አጠናቃችሁ እንድትከፍሉ እያሳወቅን ለተጨማሪ መረጃ በ11 5 57 57 77 ደውሎ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ.
አፍሪካ ጐዳና ቂርቆስ ክ/ከተማ
የስልክ ቁጥር +251 15 57 57 57
የፋክስ ቁጥር ዐ11 5 57 57 58
የፖስታ ሣ. ቁ. 12687
አዲስ አበባ
ALL SHAREHOLDERS WITH UNPAID SUBSCRIPTIONS
NOTICE is hereby given that the as per the company’s Articles and Memorandum of Association , the five years deadline for the payment of unpaid subscriptions is on or before June 30, 2021. Hence, all shareholders with unpaid subscriptions are requested to pay in full the balance of their subscriptions at the office of the Company located at the Ethiopian Reinsurance Share Company ,Kirkos Sub City Woreda 9, Bitweded Baheru Abraham Tower 6th floor.
Our full address:
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ.
Ethiopian Reinsurance S.C.
Africa Avenue | Kirkos Subcity | Woreda 9
Bitweded Baheru Abraham Tower 6th floor.
Tel: +251-115-575757 | 115-582790 | 92 | 93
Fax:+251 115 575758 P.O. Box 12687 , Addis Ababa, Ethiopia
Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. Website: www.ethiopianre.com