የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ. ባለአክስዮኖች ባካሄዱት 9ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የዳይሬክተሮች ቦርድ የምርጫ ውጤት ከዚህ በታች በዝርዝር የተጠቀሰ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የምርጫ ውጤት ሥም ዝርዝር
በሁሉም ባለአክሲዮኖች የተመረጡ እና ያገኙት ድምጽ | |
ተ.ቁ | ሥም |
1 | ቡና ኢንሹራንስ አ.ማ. በአቶ ዳኛቸው መሃሪ ብርሃኔ በመወከል |
2 | አቶ ነፃነት ለሜሳ ጉራራ |
3 | ወ/ሮ መሠረት በዛብህ አበበ |
4 | ንብ ኢንሹራንስ አ.ማ. በወ/ሮ ዙፋን አበበ አለሙ በመወከል |
5 | አቶ ዮናስ በላይ ቸኮል |
6 | አቶ ቀልቤሳ ካራ ቶቦ |
7 | አቢሲኒያ ባንክ አ.ማ. በአቶ ደሣለኝ ይዘንጋው ባዬ በመወከል |
ተጠባባቂ | |
ተ.ቁ | ሥም |
1 | ቡና ባንክ በአቶ ሙሉነህ አያለው ጐበዜ በመወከል |
2 | አፍሪካ ኢንሹራንስ አ.ማ. በአቶ ካሣሁን በጋሻው ወግደረስ በመወከል |
ተጽዕኖ ፈጣሪ ባልሆኑ ባለአክሲዮኖች ብቻ የተመረጡ እና ያገኙት ድምጽ | |
ተ.ቁ | ሥም |
1 | አቶ ኃይለማርያም አሰፋ የሺጥላ |
2 | ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. – በአቶ በላይ ጎርፉ ከርሴ በመወከል |
ተጠባባቂዎች | |
1 | አቶ እንዳልካቸው ዘለቀው |
2 | አቶ ኢዩኤል እውነቱ |
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ.
የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላና አስመራጭ ኮሚቴ