Proposed Amendments to the Articles of Association
Dear Shareholders, Attached please find documents related to the proposed amendments to the Articles of Association to be discussed and approved at the 5th Extraordinary
Dear Shareholders, Attached please find documents related to the proposed amendments to the Articles of Association to be discussed and approved at the 5th Extraordinary

ለኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ የ10ኛ መደበኛ እና 5ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የንግድ ህግ ክፍል 2 አንቀጽ ቁጥር
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ. ባለአክስዮኖች ባካሄዱት 9ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የዳይሬክተሮች ቦርድ የምርጫ ውጤት ከዚህ በታች በዝርዝር የተጠቀሰ መሆኑን
https://ethiopianre.com/wp-content/uploads/2024/12/Call-for-the-9th-AGM-1.pdf
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ. ባለአክስዮኖች ባካሄዱት 8ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላና አስመራጭ ኮሚቴ አባላት መመረጣቸውና ሥራቸውን ሲያከናውኑ
የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላና አስመራጭ ኮሚቴ ጥቅምት 3ዐ ቀን 2ዐ17 ዓ.ም. በተጠናቀቀው የዕጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ በቂ ተጠቋሚዎች ባለማግኘቱ ጥቆማውን እስከ ህዳር 1ዐ ቀን 2ዐ17
ባለአክሲዮኖች በሙሉ ጥቅምት 3ዐ ቀን 2ዐ17 ዓ.ም. የመጨረሻ የቦርድ ምርጫ ጥቆማ ቀን የሚጠናቀቅ ስለሆነ የዕጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ለመጠቆም የተዘጋጀውን ቅፅ ከኩባንያው ዌብሳይት ላይ በማውረድ
ባለአክሲዮኖች በሙሉ ጥቅምት 3ዐ ቀን 2ዐ17 ዓ.ም. የመጨረሻ የቦርድ ምርጫ ጥቆማ ቀን የሚጠናቀቅ ስለሆነ የዕጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ለመጠቆም የተዘጋጀውን ቅፅ ከኩባንያው ዌብሳይት ላይ በማውረድ
እጩ የዲሬክተሮች ቦርድ አባላትን ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ የኢንሹራንስ ሥራ አዋጅ ቁጥር 746/2ዐዐ4, የሪኢንሹራንስ ማቋቋሚያ ዳይሬክቲቭ በቁጥር SRB/1/2014 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር SIB/48/2019 እና